Home ዜና አመታዊ በዓለ ንግሥ

አመታዊ በዓለ ንግሥ

የአጋእዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴን በዓለ ንግሥ ዘንድሮ ቅዳሜ ጥር 7 (January 15)በእጅጉ በአማረና በደመቀ ሁኔታ ተከናውኖል። በዕለቱም ብፁዕ አባታችን አቡነ ፋኑኤል ፣ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ዘማርያን እና ከተለያዩ አጥብያዎች በመጡ ምዕመናን ደስ በሚል አገልግሎት አልፎል።

Author: admin

Leave a Reply

Your email address will not be published.