የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጾመ ፍልሰታ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የባልቲሞር በደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ወቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የጾመ ፍልሰታ አገልግሎት መርሃ ግብር ። 1. ከሰኞ እስከ ዓርብ ከ 3:00 am - 7:00 am ሰዓታትና ኪዳን። ከ 12:00 pm - 3:00 pm ቅዳሴና ትምህርት ። 2. ቀዳሚት ሰንበት ከ 2:00 am - 6:00 am ሰዓታትና ኪዳን:: ከ 6 : 30 […]