Home Events የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጾመ ፍልሰታ
Loading Events
  • This event has passed.
  • STARTAug 7th - 3:00am

  • ENDAug 22nd - 12:30pm

  • VENUE

የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጾመ ፍልሰታ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የባልቲሞር በደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ወቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የጾመ ፍልሰታ አገልግሎት መርሃ ግብር ።

1. ከሰኞ እስከ ዓርብ ከ 3:00 am – 7:00 am ሰዓታትና ኪዳን። ከ 12:00 pm – 3:00 pm ቅዳሴና ትምህርት ።
2. ቀዳሚት ሰንበት ከ 2:00 am – 6:00 am ሰዓታትና ኪዳን:: ከ 6 : 30 am – 9:30 am ቅዳሴና ትምህርት ።
3. በዕለተ እሁድ ከ 12:00 am – 6:00 am ሰዓታትና ኪዳን ። ከ 6: 00 am – 10:00 am ቅዳሴና ትምህርት ።
4. ከ 6:00 pm የሰርክ ጸሎት ፣ ምህላና ኪዳን ዘሰርክ ይደርሳል ።

ከላይ በተገለጹት የአገልግሎት ጊዚያት በምትችሉት በመገኘት የእመቤታችን በረከት ተካፈሉ ። የእናታችን ፣ የእመቤታችን ልመናዋ ፣ ክብሯ ፣ የልጇ ቸርነት ከሁላችን ጋር ይሁን ።

Details

Start:
August 7 @ 3:00 am
End:
August 22 @ 12:30 pm