09Aprጸሎተ ሐሙስ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሐዋርያትን እግር ያጠበበት ፣ የምሥጢረ ቊርባንን ሥርዓት የሠራበት ፤ የጸሎተ ሐሙስ በዓል ሚያዚያ ፩ (April 09) በባልቲሞር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ወቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተከብሯል። በዕለቱ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ ዘማርያን ፣ የአጥብያው ምዕመናን እና ከተለያዩ አጥብያዎች በመጡ ምዕመናን በተገኙበት የጸሎተ ሐሙስ ሕጽበተ እግር ሥነ ሥርዓት ተከናውኗል፡፡ adminጸሎተ ሐሙስ0 Comments
Leave a Reply