Home ስቅለት ስቅለት

ስቅለት

የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በዓል ፤ ሚያዚያ ፪  (April 10) በባልቲሞር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ወቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተከብሯል። በዕለቱ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ ዘማርያን ፣ የአጥብያው ምዕመናን  እና ከተለያዩ አጥብያዎች በመጡ ምዕመናን በተገኙበት በስቅለት ሥርዓተ ጸሎት እና ስግደት ተከብሯል።

Author: admin

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *